-
ኤርምያስ 48:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ከእንግዲህ ሞዓብን አያወድሷትም።
ለውድቀት ትዳረግ ዘንድ፣
‘ኑ ብሔር መሆኗ እንዲያከትም እንደምስሳት’ ብለው በሃሽቦን+ ይዶልቱባታል።
አንቺም ማድመን ሆይ፣ ዝም በይ፤
ከኋላሽ ሰይፍ ይከተልሻልና።
-
2 ከእንግዲህ ሞዓብን አያወድሷትም።
ለውድቀት ትዳረግ ዘንድ፣
‘ኑ ብሔር መሆኗ እንዲያከትም እንደምስሳት’ ብለው በሃሽቦን+ ይዶልቱባታል።
አንቺም ማድመን ሆይ፣ ዝም በይ፤
ከኋላሽ ሰይፍ ይከተልሻልና።