-
ዘሌዋውያን 26:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ምድራችሁ ምርቷን ስለማትሰጥና የምድርም ዛፍ ፍሬ ስለማያፈራ ኃይላችሁን እንዲሁ በከንቱ ታባክናላችሁ።+
-
-
ዘዳግም 28:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 ከራስህ በላይ ያለው ሰማይ መዳብ፣ ከበታችህ ያለውም ምድር ብረት ይሆንብሃል።+
-