ኢሳይያስ 1:15 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 15 እጆቻችሁን ስትዘረጉዓይኖቼን ከእናንተ እሰውራለሁ።+ ጸሎት ብታበዙም እንኳ+አልሰማችሁም፤+እጆቻችሁ በደም ተሞልተዋል።+ ኢሳይያስ 58:3 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 3 ‘ስንጾም የማታየው ለምንድን ነው?+ ራሳችንን* ስናጎሳቁል የማታስተውለውስ ለምንድን ነው?’+ በምትጾሙበት ቀን የራሳችሁን ጥቅም* ስለምታሳድዱናሠራተኞቻችሁን ስለምትጨቁኑ ነው።+ ኤርምያስ 11:11 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 11 ስለዚህ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘እነሆ፣ ማምለጥ የማይችሉትን ጥፋት አመጣባቸዋለሁ።+ እርዳታ ለማግኘት ወደ እኔ ሲጮኹ አልሰማቸውም።+ ሕዝቅኤል 8:18 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 18 በመሆኑም በቁጣ እርምጃ እወስዳለሁ። ዓይኔ አያዝንም፤ ደግሞም አልራራም።+ በታላቅ ድምፅ ወደ ጆሮዬ ቢጮኹም አልሰማቸውም።”+
3 ‘ስንጾም የማታየው ለምንድን ነው?+ ራሳችንን* ስናጎሳቁል የማታስተውለውስ ለምንድን ነው?’+ በምትጾሙበት ቀን የራሳችሁን ጥቅም* ስለምታሳድዱናሠራተኞቻችሁን ስለምትጨቁኑ ነው።+