-
ኤርምያስ 5:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 በኢየሩሳሌም ጎዳናዎች ላይ ወዲያና ወዲህ ተመላለሱ።
ዙሪያውን ተመልከቱ፤ ልብ በሉ።
-
-
ኤርምያስ 9:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ምነው በምድረ በዳ ለተጓዦች የሚሆን ማረፊያ ቦታ ባገኘሁ ኖሮ!
-
-
ዳንኤል 9:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 የእስራኤል ቤት ሰዎች ሁሉ ሕግህን ተላልፈዋል፤ ቃልህን ባለመታዘዝም ለአንተ ጀርባቸውን ሰጥተዋል፤ በዚህም የተነሳ የእውነተኛው አምላክ አገልጋይ በሆነው በሙሴ ሕግ የተጻፈውን እርግማንና መሐላ በእኛ ላይ አወረድክ፤+ በአንተ ላይ ኃጢአት ሠርተናልና።
-