-
ዘዳግም 18:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 “‘እኔ እንዲናገር ያላዘዝኩትን ቃል በእብሪት ተነሳስቶ በስሜ የሚናገር ወይም በሌሎች አማልክት ስም የሚናገር ነቢይ ካለ ያ ነቢይ ይገደል።+
-
-
ኤርምያስ 27:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 “‘“‘ስለዚህ “የባቢሎንን ንጉሥ አታገለግሉም” የሚሏችሁን በመካከላችሁ ያሉትን ነቢያት፣ ሟርተኞች፣ ሕልም አላሚዎች፣ አስማተኞችና መተተኞች አትስሙ።
-