የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘሌዋውያን 26:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ከእኔ ጋር የገባችሁትን ቃል ኪዳን ስላፈረሳችሁ+ በላያችሁ ላይ የበቀል ሰይፍ አመጣባችኋለሁ። በከተሞቻችሁ ውስጥ ከተሰበሰባችሁ በመካከላችሁ በሽታ እልክባችኋለሁ፤+ እናንተም ለጠላት እጅ ትሰጣላችሁ።+

  • ኢሳይያስ 5:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 በሩቅ ላለ ታላቅ ሕዝብም ምልክት* አቁሟል፤+

      ከምድር ዳርቻ እንዲመጡ በፉጨት ጠርቷቸዋል፤+

      እነሆም፣ ሕዝቡ በከፍተኛ ፍጥነት እየመጣ ነው።+

  • ኤርምያስ 1:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ‘በሰሜን ያሉትን መንግሥታት ነገዶች ሁሉ እጠራለሁና’ ይላል ይሖዋ፤+

      ‘እነሱም ይመጣሉ፤ እያንዳንዱም ዙፋኑን

      በኢየሩሳሌም በሮች መግቢያ፣+

      በቅጥሮቿ ዙሪያ ሁሉና

      በይሁዳ ከተሞች ሁሉ ላይ ያደርጋል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ