-
ኤርምያስ 23:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 ነቢያቱን እኔ አልላክኋቸውም፤ እነሱ ግን ሮጡ።
እኔ የነገርኳቸው ነገር የለም፤ እነሱ ግን ትንቢት ተናገሩ።+
-
-
ሕዝቅኤል 13:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 “ይሖዋ ሳይልካቸው ‘ይሖዋ እንዲህ ይላል’ የሚሉ ሰዎች ያዩአቸው ራእዮች ውሸት ናቸው፤ ትንቢታቸውም ሐሰት ነው፤ ይሁንና ቃላቸው እንዲፈጸም ይጠብቃሉ።+
-