የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 130:6-8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ንጋትን ከሚጠባበቁ፣

      አዎ፣ ንጋትን ከሚጠባበቁ ጠባቂዎች ይበልጥ

      ይሖዋን በጉጉት እጠባበቃለሁ።*+

       7 እስራኤል ይሖዋን በትዕግሥት ይጠባበቅ፤

      ይሖዋ በፍቅሩ ታማኝ ነውና፤+

      ሕዝቡንም ለመዋጀት ታላቅ ኃይል አለው።

       8 እስራኤልን ከበደላቸው ሁሉ ይዋጃል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ