የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 80:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 የሠራዊት አምላክ ይሖዋ ሆይ፣ ሕዝቦችህ የሚያቀርቡትን ጸሎት የምትጠላው* እስከ መቼ ነው?+

  • ምሳሌ 15:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 ይሖዋ ከክፉዎች እጅግ የራቀ ነው፤

      የጻድቃንን ጸሎት ግን ይሰማል።+

  • ምሳሌ 28:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ሕግን ለመስማት አሻፈረኝ የሚል ሰው፣

      ጸሎቱ እንኳ አስጸያፊ ነው።+

  • ኢሳይያስ 1:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 እጆቻችሁን ስትዘረጉ

      ዓይኖቼን ከእናንተ እሰውራለሁ።+

      ጸሎት ብታበዙም እንኳ+

      አልሰማችሁም፤+

      እጆቻችሁ በደም ተሞልተዋል።+

  • ሚክያስ 3:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ዘካርያስ 7:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 “‘እኔ ስጠራቸው እንዳልሰሙኝ ሁሉ+ እነሱ ሲጣሩም አልሰማቸውም’+ ይላል የሠራዊት ጌታ ይሖዋ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ