የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 47:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ሕዝቤን ተቆጣሁ።+

      ርስቴን አረከስኩ፤+

      አሳልፌም በእጅሽ ሰጠኋቸው።+

      አንቺ ግን ምሕረት አላሳየሻቸውም።+

      በሽማግሌው ላይ እንኳ ሳይቀር ከባድ ቀንበር ጫንሽ።+

  • ኤርምያስ 6:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 በመሆኑም በይሖዋ ቁጣ ተሞልቻለሁ፤

      በውስጤ አፍኜ ስለያዝኩት ዝያለሁ።”+

      “በጎዳና ባለ ልጅ፣

      ተሰብስበው ባሉ ወጣቶች ላይ አፍስሰው።+

      ባልም ሆነ ሚስቱ፣

      አረጋውያኑም ሆኑ ያረጁት* ይያዛሉ።+

  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 4:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ይሖዋ ራሱ በታትኗቸዋል፤+

      ዳግመኛም በሞገስ ዓይን አይመለከታቸውም።

      ሰዎች ለካህናቱ አክብሮት አይኖራቸውም፤+ ለሽማግሌዎቹም ሞገስ አያሳዩም።”+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ