የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 49:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 የዴዳን+ ነዋሪዎች ሆይ፣ ሽሹ! ወደ ኋላ ተመለሱ!

      ወደ ጥልቁ ወርዳችሁ ተደበቁ!

      ትኩረቴን ወደ እሱ በማዞርበት ጊዜ

      በኤሳው ላይ ጥፋት አመጣለሁና።

  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 4:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፣ በበደልሽ ምክንያት የደረሰብሽ ቅጣት አብቅቷል።

      ከእንግዲህ ወዲህ ወደ ግዞት አይወስድሽም።+

      ይሁንና የኤዶም ሴት ልጅ ሆይ፣ ትኩረቱን በሠራሽው በደል ላይ ያደርጋል።

      ኃጢአትሽን ይገልጣል።+

  • ሕዝቅኤል 25:8, 9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 8 “ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘ሞዓብና+ ሴይር+ “እነሆ፣ የይሁዳ ቤት ልክ እንደ ሌሎቹ ብሔራት ነው” ስላሉ፣ 9 በድንበሩ ላይ የሚገኙትና የምድሪቱ ውበት* የሆኑት ከተሞች ማለትም ከቤትየሺሞትና ከበዓልመዖን አንስቶ እስከ ቂርያታይም+ ድረስ ያለው የሞዓብ ክንፍ* ለጠላት እንዲጋለጥ አደርጋለሁ።

  • አብድዩ 1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 1 የአብድዩ* ራእይ፦

      ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ ስለ ኤዶም እንዲህ ይላል፦+

      “ከይሖዋ የመጣ አንድ መልእክት ሰምተናል፤

      በብሔራት መካከል አንድ መልእክተኛ ተልኳል፦

      ‘ተነሱ፤ እሷን ለመውጋት እንዘጋጅ።’”+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ