የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 29:45
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 45 እኔም በእስራኤል ሕዝብ መካከል እኖራለሁ፤* አምላካቸውም እሆናለሁ።+

  • መዝሙር 68:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 እናንተ ባለ ብዙ ጫፍ ተራሮች ሆይ፣

      አምላክ መኖሪያው አድርጎ የመረጠውን ተራራ+ በምቀኝነት ዓይን የምታዩት ለምንድን ነው?

      አዎ፣ ይሖዋ በዚያ ለዘላለም ይኖራል።+

  • መዝሙር 132:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 “ይህች ለዘላለም ማረፊያ ስፍራዬ ነች፤

      በእሷ እኖራለሁ፤+ ይህ ምኞቴ ነውና።

  • ኢዩኤል 3:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 እናንተም እኔ በተቀደሰው ተራራዬ+ በጽዮን የምኖር አምላካችሁ ይሖዋ እንደሆንኩ ታውቃላችሁ።

      ኢየሩሳሌም ቅዱስ ስፍራ ትሆናለች፤+

      እንግዶችም* ከእንግዲህ በእሷ አያልፉም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ