-
ኢሳይያስ 5:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 እንግዲህ በወይን እርሻዬ ላይ
ምን እንደማደርግ ልንገራችሁ፦
በዙሪያው ያለውን የቁጥቋጦ አጥር እነቅላለሁ፤
ለእሳትም ይማገዳል።+
የድንጋይ ቅጥሩን አፈርሳለሁ፤
በእግርም ይረጋገጣል።
-
-
ሕዝቅኤል 15:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 “ስለዚህ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘ማገዶ እንዲሆን ለእሳት አሳልፌ እንደሰጠሁት በጫካ ዛፎች መካከል እንዳለ የወይን ተክል እንጨት ሁሉ፣ በኢየሩሳሌም ነዋሪዎችም ላይ እንዲሁ አደርጋለሁ።+
-