-
2 ነገሥት 21:16አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
16 ምናሴ፣ ይሁዳ በይሖዋ ፊት መጥፎ የሆነውን ነገር በመፈጸም ኃጢአት እንዲሠራ በማድረግ ከሠራው ኃጢአት በተጨማሪ ኢየሩሳሌም ከዳር እስከ ዳር በደም እስክትሞላ ድረስ እጅግ ብዙ ንጹሕ ደም አፍስሷል።+
-
-
ኤርምያስ 22:17አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
17 ‘አንተ ግን ዓይንህና ልብህ ያረፈው አላግባብ በምታገኘው ጥቅም፣
ንጹሕ ደም በማፍሰስ
እንዲሁም በማጭበርበርና በቅሚያ ላይ ብቻ ነው።’
-