የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ሳሙኤል 2:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ይሖዋ ከእሱ ጋር የሚዋጉትን ያደቃቸዋል፤*+

      እሱም ከሰማይ ነጎድጓድ ይለቅባቸዋል።+

      ይሖዋ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ይፈርዳል፤+

      ለንጉሡ ኃይል ይሰጣል፤+

      የእሱ ቅቡዕ የሆነውንም ቀንዱን* ከፍ ከፍ ያደርጋል።”+

  • መዝሙር 96:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 እሱ እየመጣ ነውና፤*

      በምድር ላይ ለመፍረድ እየመጣ ነው።

      በዓለም* ላይ በጽድቅ፣

      በሕዝቦችም ላይ በታማኝነት ይፈርዳል።+

  • ኢሳይያስ 51:4, 5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ሕዝቤ ሆይ፣ በጥሞና አዳምጡኝ፤

      አንተም የእኔ ብሔር፣ ጆሮህን ስጠኝ።+

      ሕግ ከእኔ ይወጣልና፤+

      የፍትሕ እርምጃዬም ለሕዝቦች እንደ ብርሃን ጸንቶ እንዲቆም አደርጋለሁ።+

       5 ጽድቄ ቀርቧል።+

      ማዳኔ ወደ እናንተ ይመጣል፤+

      ክንዴም በሕዝቦች ላይ ይፈርዳል።+

      ደሴቶች በእኔ ተስፋ ያደርጋሉ፤+

      ክንዴንም* ይጠባበቃሉ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ