-
ሉቃስ 16:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 “ሚስቱን ፈቶ ሌላ የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፤ ባሏ የፈታትንም ሴት የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል።+
-
-
1 ቆሮንቶስ 7:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 ላገቡት ሰዎች ይህን መመሪያ እሰጣለሁ፤ ይህ መመሪያ የጌታ እንጂ የእኔ አይደለም፤ ሚስት ከባሏ አትለያይ።+
-