-
ማርቆስ 10:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 ኢየሱስ ዙሪያውን ከተመለከተ በኋላ ደቀ መዛሙርቱን “ገንዘብ ላላቸው ሰዎች ወደ አምላክ መንግሥት መግባት ምንኛ አስቸጋሪ ነው!” አላቸው።+
-
-
ሉቃስ 18:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 ኢየሱስም ሰውየውን ተመልክቶ እንዲህ አለ፦ “ገንዘብ ላላቸው ሰዎች ወደ አምላክ መንግሥት መግባት ምንኛ አስቸጋሪ ነው!+
-