-
መዝሙር 22:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 መደረቢያዎቼን እርስ በርሳቸው ተከፋፈሉ፤
በልብሴም ላይ ዕጣ ተጣጣሉ።+
-
-
ማቴዎስ 27:35አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
35 እንጨት ላይ ከቸነከሩት በኋላ ዕጣ ተጣጥለው መደረቢያዎቹን ተከፋፈሉ፤+
-
-
ማርቆስ 15:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 ከዚያም እንጨት ላይ ቸነከሩት፤ ማን ምን እንደሚወስድ ለመወሰንም ዕጣ ተጣጥለው መደረቢያዎቹን ተከፋፈሉ።+
-