-
ኤፌሶን 3:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 በዚህ ምክንያት እኔ ጳውሎስ ከአሕዛብ ወገን ለሆናችሁት ለእናንተ ስል የክርስቶስ ኢየሱስ እስረኛ ሆኛለሁ።+
-
-
ፊልሞና 13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 ለምሥራቹ ስል እዚህ ታስሬ ሳለሁ+ በአንተ ፋንታ እኔን እንዲያገለግል ለራሴ እዚሁ ባስቀረው ደስ ይለኝ ነበር።
-