የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 9/10 ገጽ 2
  • መስከረም 20 የሚጀምር ሳምንት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መስከረም 20 የሚጀምር ሳምንት
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • መስከረም 20 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
km 9/10 ገጽ 2

መስከረም 20 የሚጀምር ሳምንት

መስከረም 20 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 37

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

dp ምዕ. 3 አን. 1-9

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ 2 ነገሥት 19-22

ቁ. 1፦ 2 ነገሥት 20:1-11

ቁ. 2፦ ገሮች መሆን ያለብን ለምንድን ነው? (ማቴ. 5:5)

ቁ. 3፦ አንድ ሰው ይሖዋን መፍራት ካለበት እንዴት ሊወደው ይችላል? (rs ገጽ 199 አን. 1-2)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 15

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

10 ደቂቃ፦ ያለፈው ዓመት የአገልግሎት እንቅስቃሴያችን ምን ይመስል ነበር? በአገልግሎት የበላይ ተመልካቹ የሚቀርብ ንግግር። ጉባኤው ባከናወናቸው መልካም ነገሮች ላይ ትኩረት በማድረግ ያለፈውን የአገልግሎት ዓመት እንቅስቃሴ ከልስ። ለተደረጉት መልካም ነገሮች አመስግን። በአገልግሎት ያገኟቸውን ግሩም ተሞክሮዎች እንዲናገሩ ለአንድ ወይም ለሁለት አስፋፊዎች ቃለ ምልልስ አድርግ። በሚመጣው የአገልግሎት ዓመት ጉባኤው ትኩረት ሊያደርግባቸው የሚችላቸውን አንድ ወይም ሁለት የአገልግሎት ዘርፎች ጥቀስ፤ ከዚያም ማሻሻያ ለማድረግ የሚረዱ ተግባራዊ ሐሳቦችን ተናገር።

10 ደቂቃ፦ “በአገልግሎት ስብሰባ ላይ ክፍል ለሚያቀርቡ ወንድሞች የተሰጠ መመሪያ።” በሽማግሌ የሚቀርብ ንግግር።

10 ደቂቃ፦ ልጆቻችሁ የምሥራቹ አስፋፊዎች እንዲሆኑ እርዷቸው። የተደራጀ ሕዝብ በተባለው መጽሐፍ ገጽ 82 ላይ በሚገኘው ሐሳብ ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። ያልተጠመቀ አስፋፊ ልጅ ላለው ምሳሌ የሚሆን አንድ ወላጅ ቃለ ምልልስ አድርግ። ልጁ እድገት እንዲያደርግና ለአስፋፊነት ብቁ እንዲሆን የረዳው እንዴት ነው?

መዝሙር 41

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ