የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 1/12 ገጽ 1
  • ጥር 9 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጥር 9 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2012
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ጥር 9 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2012
km 1/12 ገጽ 1

ጥር 9 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ጥር 9 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 53 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

fy ምዕ. 4 ከአን. 7-14 እና ሣጥን (25 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ኢሳይያስ 29-33 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ኢሳይያስ 30:15-26 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ ሰዎች የተፈጠሩት ለአጭር ጊዜ ከኖሩ በኋላ እንዲሞቱ ነበር?—rs ከገጽ 245 አን. 1 እስከ ገጽ 246 አን. 2 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ ፍጹማን ያልሆኑ የሰው ልጆች የይሖዋን ስም መቀደስ የሚችሉት እንዴት ነው?—ማቴ. 6:9 (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 29

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

10 ደቂቃ፦ ሌላ ቋንቋ ለሚናገሩ ሰዎች ስበኩ። ለሰዎች ሁሉ የሚሆን ምሥራች (እንግሊዝኛ) በተባለው ቡክሌት ገጽ 2 ላይ ተመሥርቶ በንግግር የሚቀርብ። ቡክሌቱን መጠቀም የሚቻለው እንዴት እንደሆነ የሚያሳይ ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ።

10 ደቂቃ፦ መጽሐፍ ቅዱስ በመንፈስ መሪነት የተጻፈ መሆኑን የሚያሳዩ ማስረጃዎች። በማመራመር መጽሐፍ ከገጽ 58 አን. 5 እስከ ገጽ 62 አን. 4 ባለው ሐሳብ ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ።

10 ደቂቃ፦ “ቡጢያችሁን በጥበብ ሰንዝሩ።” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። በአንቀጽ 2 ላይ ከተወያያችሁ በኋላ ለአገልግሎት የበላይ ተመልካቹ አጭር ቃለ ምልልስ አድርግ፤ በጉባኤው ክልል ውስጥ በሳምንቱ ውስጥ በተለያዩ ቀናት እንዲሁም በቀን ውስጥ በተለያዩ ሰዓታት ሰዎች የት እንደሚገኙ ጠይቀው።

መዝሙር 48 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ