የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 ሐምሌ ገጽ 6
  • ይሖዋ ያከናወናቸውን ሥራዎች አስታውሱ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ ያከናወናቸውን ሥራዎች አስታውሱ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ፍጥረትን በማየት ስለ ይሖዋ ይበልጥ ተማሩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
  • ድፍረት የሚገኘው ከይሖዋ ነው
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • የመዝሙር ሦስተኛና አራተኛ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • ዘወትር በመንፈሳዊ ነገሮች ላይ አሰላስሉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 ሐምሌ ገጽ 6

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | መዝሙር 74-78

ይሖዋ ያከናወናቸውን ሥራዎች አስታውሱ

ይሖዋ ባከናወናቸው መልካም ሥራዎች ላይ ማሰላሰል በጣም አስፈላጊ ነው

አንዲት እህት ከመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ስላነበበችው ነገር ስታሰላስል

74:16፤ 77:6, 11, 12

  • ማሰላሰል ከአምላክ ቃል ላይ ያነበብነውን ነገር በሚገባ ለመረዳትና ለሚቀርብልን መንፈሳዊ ምግብ ልባዊ አድናቆት እንዲኖረን ይረዳናል

  • ስለ ይሖዋ በጥሞና ማሰላሰል አስደናቂ ሥራዎቹንና የሰጠንን ተስፋ እንድናስታውስ ይረዳናል

ከይሖዋ ሥራዎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦

74:16, 17፤ 75:6, 7፤ 78:11-17

  • ፍጥረት

    ስለ ፍጥረት ይበልጥ ባወቅን መጠን ለይሖዋ ያለን አድናቆት ይጨምራል

  • በጉባኤ ውስጥ ያሉ የተሾሙ ወንዶች

    ይሖዋ አመራር እንዲሰጡ ለሾማቸው ወንድሞች መገዛት ይኖርብናል

  • የማዳን ሥራዎች

    ይሖዋ ባከናወናቸው የማዳን ሥራዎች ላይ ማሰላሰላችን አገልጋዮቹን ለመንከባከብ ባለው ፍላጎትና ችሎታ ላይ ያለንን እምነት ያጠናክርልናል

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ