የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 መስከረም ገጽ 2
  • በሩን ትንሽ ልጅ ሲከፍት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በሩን ትንሽ ልጅ ሲከፍት
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለቤተሰብ አክብሮት ማሳየት ቀረ እንዴ?
    ንቁ!—2024
  • ወላጆች፣ ልጆቻችሁን እድገት አድርገው እንዲጠመቁ እየረዳችኋቸው ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • ልጆቻችሁን ከጥቃት መጠበቅ የምትችሉት እንዴት ነው?
    ንቁ!—2007
  • እናንት ወላጆች፣ ልጆቻችሁን በፍቅር አሠልጥኗቸው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 መስከረም ገጽ 2

ክርስቲያናዊ ሕይወት

በሩን ትንሽ ልጅ ሲከፍት

ሁለት እህቶች ለአንዲት ሴትና ለልጇ ሲሰብኩ

ከቤት ወደ ቤት ስናገለግል በሩን የከፈተው ትንሽ ልጅ ከሆነ ወላጆቹን እንዲጠራልን መጠየቅ ይኖርብናል። እንዲህ ማድረጋችን ወላጆቹ ላላቸው ሥልጣን አክብሮት እንዳለን ያሳያል። (ምሳሌ 6:20) ልጁ ወደቤት እንድንገባ ቢጠይቀን እንኳ ፈቃደኛ መሆን የለብንም። ወላጆቹን ቤት ማግኘት ካልቻልን ሌላ ጊዜ መመለስ ይኖርብናል።

ልጁ ከፍ ያለ፣ ምናልባትም በአሥራዎቹ ዕድሜ መጨረሻ አካባቢ ላይ የሚገኝ ቢሆን እንኳ መጀመሪያ ወላጆቹን እንዲጠራልን መጠየቅ ይኖርብናል። ወላጆቹን ማግኘት ካልቻልን ደግሞ የፈለገውን ጽሑፍ እንዲያነብ ወላጆቹ ይፈቅዱለት እንደሆነ ልንጠይቀው እንችላለን። የሚፈቅዱለት ከሆነ ጽሑፍ ልንሰጠው፣ ምናልባትም jw.org የተባለውን ድረ ገጻችንን እንዲጎበኝ ልንጋብዘው እንችላለን።

ፍላጎት ላሳየ ታዳጊ ወጣት ተመላልሶ መጠይቅ ስናደርግም ወላጆቹን ለማነጋገር ጥያቄ ማቅረባችን ተገቢ ነው። ይህን ማድረጋችን የመጣንበትን ምክንያት እንዲሁም መጽሐፍ ቅዱስ ለቤተሰቦች የሚሰጠውን አስተማማኝ ምክር ለወላጆቹ ለመግለጽ ያስችለናል። (መዝ 119:86, 138) በዚህ መንገድ ለወላጆቹ አክብሮትና አሳቢነት ማሳየታችን ጥሩ ምሥክርነት የሚሰጥ ሲሆን ለቤተሰቡ ምሥራቹን የመስበክ አጋጣሚ ሊከፍትልን ይችላል።—1ጴጥ 2:12

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ