የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ሰኔ ገጽ 6
  • ከጥፋት ለመትረፍ ምልክት ይደረግብህ ይሆን?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከጥፋት ለመትረፍ ምልክት ይደረግብህ ይሆን?
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
  • ‘በግንባራቸው ላይ ምልክት አድርግ’
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
  • ማዘንና መቃተት፣ ምልክት ማድረግ፣ ማጥፋት—መቼና እንዴት?
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
  • የሕዝቅኤል መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች—ክፍል 1
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ሰኔ ገጽ 6

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሕዝቅኤል 6-10

ከጥፋት ለመትረፍ ምልክት ይደረግብህ ይሆን?

ሕዝቅኤል የተመለከተው ራእይ የመጀመሪያ ፍጻሜውን ያገኘው የጥንቷ ኢየሩሳሌም ስትጠፋ ነው። በዘመናችንስ?

9:1, 2

  • የጸሐፊ የቀለም ቀንድ የያዘው ሰው የሚያመለክተው ኢየሱስ ክርስቶስን ነው

  • የማጥፊያ መሣሪያ የያዙት ስድስት ሰዎች የሚያመለክቱት ክርስቶስ የሚመራውን የሰማይ ሠራዊት ነው

አንድ ሰው ግንባሩ ላይ ምልክት ሲደረግበት፤ የማጥፊያ መሣሪያ የያዙ ስድስት ሰዎች

9:3-7

  • እጅግ ብዙ ሕዝብ ምልክት የሚደረግባቸው፣ በጎች እንደሆኑ በታላቁ መከራ ወቅት ሲፈረድላቸው ነው

ኢየሱስ ለመላእክት ትእዛዝ ሲሰጥ

ከጥፋት ለመትረፍ ምልክት እንዲደረግብኝ ምን እርምጃ መውሰድ ይኖርብኛል?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ