የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 መጋቢት ገጽ 2
  • ክርስቲያናዊ ፍቅር ማሳየት ሲባል ምን ማለት ነው?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ክርስቲያናዊ ፍቅር ማሳየት ሲባል ምን ማለት ነው?
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአምላክ ታማኝ ፍቅር
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የአምላክ ታማኝ ፍቅር
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • “ለማንም ክፉን በክፉ አትመልሱ”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • የርዕስ ማውጫ
    ንቁ!—2022
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 መጋቢት ገጽ 2

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሮም 12-14

ክርስቲያናዊ ፍቅር ማሳየት ሲባል ምን ማለት ነው?

12:10, 17-21

ክርስቲያናዊ ፍቅር ካለን አንድ ሰው ሲበድለን የበቀል እርምጃ ከመውሰድ መቆጠባችን ብቻ በቂ አለመሆኑን እንገነዘባለን። መጽሐፍ ቅዱስ “ጠላትህ ቢራብ አብላው፤ ቢጠማ አጠጣው፤ ይህን በማድረግ በራሱ ላይ ፍም ትከምራለህ” ይላል። (ሮም 12:20) እንዲያውም ለበደለን ሰው ደግነት ማሳየታችን ግለሰቡ በድርጊቱ እንዲጸጸት ሊያደርገው ይችላል።

አንዲትን እህት የሥራ ባልደረባዋ ተገቢ ያልሆነ ነገር ስትናገራት፣ እህት በዚያው ምሽት ከአንድ የጉባኤ ሽማግሌ ጋር ስትነጋገር፣ በማግስቱ እህት የሥራ ባልደረባዋን በደግነት ስትይዛት

ሳታስበው የበደልከው ሰው ደግነት ቢያሳይህ ምን ይሰማሃል?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ