የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • nwt ገጽ 626
  • ዕዝራ የመጽሐፉ ይዘት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ዕዝራ የመጽሐፉ ይዘት
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የዕዝራ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
  • በአምላክ እርዳታ መተማመን
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
  • ተነዋዋጭ በሆነ ዓለም ውስጥ ተማምናችሁ መኖር ትችላላችሁ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
  • ይሖዋ ቃሉን ይጠብቃል
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
ለተጨማሪ መረጃ
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ዕዝራ የመጽሐፉ ይዘት

ዕዝራ

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ንጉሥ ቂሮስ ቤተ መቅደሱ ዳግመኛ እንዲገነባ አዋጅ አስነገረ (1-4)

    • በግዞት የተወሰዱት እስራኤላውያን ወደ አገራቸው ለመመለስ ተዘጋጁ (5-11)

  • 2

    • ወደ አገራቸው የተመለሱት ግዞተኞች ዝርዝር (1-67)

      • የቤተ መቅደሱ አገልጋዮች (43-54)

      • የሰለሞን አገልጋዮች ወንዶች ልጆች (55-57)

    • ለቤተ መቅደሱ የቀረቡ የፈቃደኝነት መባዎች (68-70)

  • 3

    • መሠዊያው ዳግመኛ ተገነባ፤ መሥዋዕቶች ቀረቡ (1-6)

    • ቤተ መቅደሱን የመገንባቱ ሥራ ተጀመረ (7-9)

    • የቤተ መቅደሱ መሠረት ተጣለ (10-13)

  • 4

    • ቤተ መቅደሱን የመገንባቱ ሥራ ተቃውሞ ገጠመው (1-6)

    • ተቃዋሚዎች ለንጉሥ አርጤክስስ ቅሬታቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ ጻፉ (7-16)

    • አርጤክስስ የሰጠው ምላሽ (17-22)

    • የቤተ መቅደሱ ግንባታ ተቋረጠ (23-24)

  • 5

    • አይሁዳውያን ዳግመኛ ቤተ መቅደሱን መገንባት ጀመሩ (1-5)

    • ታተናይ ለንጉሥ ዳርዮስ የላከው ደብዳቤ (6-17)

  • 6

    • ዳርዮስ ያካሄደው ምርመራና ያወጣው አዋጅ (1-12)

    • ቤተ መቅደሱ ተሠርቶ ተጠናቀቀ፤ ከዚያም ተመረቀ (13-18)

    • የፋሲካ በዓል ተከበረ (19-22)

  • 7

    • ዕዝራ ወደ ኢየሩሳሌም መጣ (1-10)

    • አርጤክስስ ለዕዝራ የጻፈው ደብዳቤ (11-26)

    • ዕዝራ ይሖዋን አወደሰ (27,28)

  • 8

    • ከዕዝራ ጋር የተመለሱት ሰዎች ዝርዝር (1-14)

    • ለጉዞው የተደረገ ዝግጅት (15-30)

    • ከባቢሎን ተነስተው ኢየሩሳሌም ደረሱ (31-36)

  • 9

    • እስራኤላውያን ከሌሎች ብሔራት ጋር መጋባታቸው (1-4)

    • ዕዝራ ያቀረበው የንስሐ ጸሎት (5-15)

  • 10

    • ባዕዳን ሚስቶችን ለማሰናበት ቃል ኪዳን ገቡ (1-14)

    • ባዕዳን ሚስቶቻቸውን አሰናበቱ (15-44)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ