የርዕስ ማውጫ
መስከረም 2014
© 2014 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
የሽፋኑ ርዕሰ ጉዳይ
ሥራ ሲታክትህ መፍትሔው ምንድን ነው?
ከገጽ 4-7
12 የስኳር በሽታ—በበሽታው የመያዝ አጋጣሚህን መቀነስ ትችላለህ?
ኢንተርኔት ላይ የሚገኙ
ወጣቶች
ወጣቶች ለሚጠይቋቸው በርካታ ጥያቄዎች የተሰጡትን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መልሶች አንብብ። ከጥያቄዎቹ መካከል የሚከተለው ይገኝበታል፦
• “ስለ ፆታ ግንኙነት ያለኝን አቋም ማስረዳት የምችለው እንዴት ነው?”
በተጨማሪም እኩዮችህ ምን ይላሉ?—ዛሬ ነገ ማለት የተባለውን በእንግሊዝኛ የተዘጋጀ ቪዲዮ እንድትመለከት እንጋብዝሃለን።
(የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች > ወጣቶች በሚለው ሥር ይገኛል)
ልጆች
በሥዕል መልክ የተዘጋጁ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን አንብቡ። መልመጃዎች ያሉበትን ገጽ በመጠቀም ልጆቻችሁ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስለተጠቀሱት ባለታሪኮች እና ስለ ሥነ ምግባር መሥፈርቶች ያላቸውን ግንዛቤ እንዲያሳድጉ እርዷቸው።
(የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች > ልጆች በሚለው ሥር ይገኛል)