የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 110
  • የአምላክ ድንቅ ሥራዎች

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአምላክ ድንቅ ሥራዎች
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአምላክ ድንቅ ሥራዎች
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አ ም ላ ክ በእርግጥ ያውቅሃልን?
    መጠበቂያ ግንብ—1993
  • ግሩምና ድንቅ ሆነን ተፈጥረናል
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • አስደናቂ ነገሮችን የሚሠራው ይሖዋ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1992
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 110

መዝሙር 110

የአምላክ ድንቅ ሥራዎች

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 139)

1. አምላክ መቀመጥ፣ መራመዴን፣

ታውቀዋለህ መተኛት፣ መንቃቴን።

የውስጤን ሐሳብ ትመረምራለህ፤

ንግግሬን አካሄዴን ታውቀዋለህ።

አየኸኝ ስፈጠር በስውር፤

አጥንቶቼን አውቀሃል በቁጥር።

ያካሌ ክፍል በሙሉ ተጽፏል።

ሥራህ ያስደንቃል፣

ኃይልህ ያስደምማል።

ጥበብህ ድንቅ ከማሰብም በላይ ነው፤

ነፍሴም ይህን በውል ነው ’ምታውቀው።

ጨለማ ውጦኛል ብዬ ባስብም፣

ያንተ መንፈስ ያገኘኛል እዚያም።

ካንተ ወዴት እሸሸጋለሁ?

መሰወሪያ፣ መደበቂያው የት ነው?

በከፍታም ሆነ በጥልቁ ሲኦል፣

በጨለማም፣ በባሕርም ቦታ የለም።

(በተጨማሪም መዝ. 66:3፤ 94:19⁠ን እና ኤር. 17:10⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ