የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 66
  • ይሖዋን በሙሉ ነፍስ ማገልገል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋን በሙሉ ነፍስ ማገልገል
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋን በሙሉ ነፍስ ማገልገል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለይሖዋ ክብር ስጡ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋ በሙሉ ነፍስ የምታቀርቡትን አገልግሎት ከፍ አድርጎ ይመለከተዋል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1997
  • ከይሖዋ የምናገኘው ሙሉ ሽልማት
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 66

መዝሙር 66

ይሖዋን በሙሉ ነፍስ ማገልገል

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 22:37)

1. ይሖዋ ሆይ፣ ሉዓላዊው፣

አንተን ልውደድህ ላምልክህም።

በሙሉ ነፍስ ላንተ ልደር፤

ታምነህብኛል አልክድህም።

ሕግጋትህን አከብራለሁ፤

በደስታ እታዘዛለሁ።

(አዝማች)

ይሖዋ ሆይ፣ ይገባሃል፤

በሙሉ ነፍስ አንተን ላገልግል።

2. ኮከብ፣ ጨረቃና ምድር፣

ይናገራሉ ያንተን ክብር።

ራሴን ላንተ እሰጣለሁ፤

ስምህንም አሳውቃለሁ።

ላገለግልህ ወስኛለሁ፣

አዎ፣ ቃሌን ’ጠብቃለሁ።

(አዝማች)

ይሖዋ ሆይ፣ ይገባሃል፤

በሙሉ ነፍስ አንተን ላገልግል።

(በተጨማሪም ዘዳ. 6:15⁠ን፣ መዝ. 40:8፤ 113:1-3⁠ን፣ መክ. 5:4⁠ን እና ዮሐ. 4:34⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ