የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 37
  • ይሖዋን በሙሉ ነፍስ ማገልገል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋን በሙሉ ነፍስ ማገልገል
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋን በሙሉ ነፍስ ማገልገል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ለይሖዋ ክብር ስጡ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋ በሙሉ ነፍስ የምታቀርቡትን አገልግሎት ከፍ አድርጎ ይመለከተዋል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1997
  • ከይሖዋ የምናገኘው ሙሉ ሽልማት
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 37

መዝሙር 37

ይሖዋን በሙሉ ነፍስ ማገልገል

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 22:37)

  1. 1. ይሖዋ ሆይ፣ ሉዓላዊው፣

    አንተን ልውደድህ፣ ላገልግልህ።

    ላንተ ልደር በሙሉ ነፍስ፤

    በየ’ለቱ አንተን ላወድስ።

    ሕግጋትህን አከብራለሁ፤

    ት’ዛዛትህን ’ወዳለሁ።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ሆይ፣ ይገባሃል፤

    በሙሉ ነፍስ አንተን ላገልግል።

  2. 2. ፀሐይ፣ ጨረቃና ምድር፣

    ይናገራሉ ያንተን ክብር።

    እኔም እመሠክራለሁ፤

    ቅዱስ ስምህን አውጃለሁ።

    ላገለግልህ ወስኛለሁ፣

    ሕይወቴን ሰጥቼሃለሁ።

    (አዝማች)

    ይሖዋ ሆይ፣ ይገባሃል፤

    በሙሉ ነፍስ አንተን ላገልግል።

(በተጨማሪም ዘዳ. 6:15⁠ን፣ መዝ. 40:8፣ 113:1-3⁠ን፣ መክ. 5:4⁠ን እና ዮሐ. 4:34⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ