የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 60
  • ጠንካራ ያደርግሃል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጠንካራ ያደርግሃል
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጠንካራ ያደርግሃል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ጠንካራ እምነት ሊኖረን ይገባል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለአገልግሎት መዘጋጀት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለአገልግሎት መዘጋጀት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 60

መዝሙር 60

ጠንካራ ያደርግሃል

በወረቀት የሚታተመው

(1 ጴጥሮስ 5:10)

1. አምላክ ምክንያት ኖሮት እውነትን አሰማህ፤

ከጨለማ ወደ ብርሃን ጠራህ።

የልብህን ምኞት እሱን መሻትህን፣

አስተዋለ ጽድቅን መውደድህን።

ፈቃዱን ለማድረግ ቃል ገብተሃል፤

እንደ ቀድሞ ዛሬም ይረዳሃል።

(አዝማች)

በ’የሱስ ደም ገዝቶሃል፣ የራሱም አ’ርጎሃል፤

እናም ያጸናሃል፤ ያጠነክርሃል።

እንደ ቀድሞው ይመራሃል፤ ይጠብቅሃል።

አዎ ያጸናሃል፤ ያጠነክርሃል።

2. ውድ ልጁን አምላክ ላንተ ሲል ሰጥቶሃል፤

እንዲሳካልህም ይፈልጋል።

ውድ ልጁን ላንተ መስጠት ካላሳሳው፣

ያጸናሃል አትጠራጠረው።

እምነትና ፍቅርህን አይረሳም፤

መንከባከቡን አያቋርጥም።

(አዝማች)

በ’የሱስ ደም ገዝቶሃል፣ የራሱም አ’ርጎሃል፤

እናም ያጸናሃል፤ ያጠነክርሃል።

እንደ ቀድሞው ይመራሃል፤ ይጠብቅሃል።

አዎ ያጸናሃል፤ ያጠነክርሃል።

(በተጨማሪም ሮም 8:32፤ 14:8, 9⁠ን፣ ዕብ. 6:10⁠ን እና 1 ጴጥ. 2:9⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ