የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 142
  • ለሁሉም ዓይነት ሰዎች መስበክ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ለሁሉም ዓይነት ሰዎች መስበክ
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለሁሉም ዓይነት ሰዎች መስበክ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ስምህ ይሖዋ ነው
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ዓይንህ ሽልማቱ ላይ ያተኩር!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 142

መዝሙር 142

ለሁሉም ዓይነት ሰዎች መስበክ

በወረቀት የሚታተመው

(1 ጢሞቴዎስ 2:4)

  1. አምላክን መምሰል እንፈልጋለን፤

    እንደ’ሱ ከአድሎ እንርቃለን።

    ፈቃዱ ነው ሁሉም ዓይነት ሰዎች፣

    እንዲድኑ ሆነው የሱ ሕዝቦች።

    (አዝማች)

    ሰው ካለ ቦታ ’ንመርጥም፤

    ልብ እንጂ ፊት አናይም።

    ያምላክን መል’ክት ሁሉም ሰው ይስማ።

    ስለምናዝንላቸው፣

    ፈልገን ’ናስተምራቸው፤

    መዳን እንዲያገኝ ሁሉም ዓይነት ሰው።

  2. ለውጥ የለውም ’ሚገኙበት ቦታ፣

    መልካቸው፣ የፊታቸው ገጽታ።

    ቁም ነገሩ ልባቸው ብቻ ነው፤

    ውስጣቸውን ነው አምላክ የሚያየው።

    (አዝማች)

    ሰው ካለ ቦታ ’ንመርጥም፤

    ልብ እንጂ ፊት አናይም።

    ያምላክን መል’ክት ሁሉም ሰው ይስማ።

    ስለምናዝንላቸው፣

    ፈልገን ’ናስተምራቸው፤

    መዳን እንዲያገኝ ሁሉም ዓይነት ሰው።

  3. በምርጫቸው ይህን ዓለም ትተው፣

    ለሚመጡ ያምላክ እጅ ክፍት ነው።

    ስላወቅን ይህንን እውነታ፣

    እንሰብካለን ባገኘነው ቦታ።

    (አዝማች)

    ሰው ካለ ቦታ ’ንመርጥም፤

    ልብ እንጂ ፊት አናይም።

    ያምላክን መል’ክት ሁሉም ሰው ይስማ።

    ስለምናዝንላቸው፣

    ፈልገን ’ናስተምራቸው፤

    መዳን እንዲያገኝ ሁሉም ዓይነት ሰው።

(በተጨማሪም ዮሐ. 12:32ን፣ ሥራ 10:34ን፣ 1 ጢሞ. 4:10ን እና ቲቶ 2:11ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ