የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 9
  • ይሖዋ ንጉሣችን ነው!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ ንጉሣችን ነው!
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ ንጉሣችን ነው!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • በሰማይ የተቋቋመው መንግሥት ይምጣልን!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • በሰማይ የተቋቋመው መንግሥት ይምጣልን!
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • “የይሖዋ ደስታ”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 9

መዝሙር 9

ይሖዋ ንጉሣችን ነው!

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 97:1)

  1. 1. ያህን በደስታ አወድሱት፤

    ያምላክን ጽድቅ ያውጃሉ ሰማያት።

    በደስታ እንዘምር፤ ከፍ እና’ርገው ስሙን፤

    እናሳውቅ ታላቅ ሥራውን።

    (አዝማች)

    ሰማይም ይደሰት፤ ምድርም እልል ትበል፤

    ይሖዋ ንጉሣችን ሆኗል!

    ሰማይም ይደሰት፤ ምድርም እልል ትበል፤

    ይሖዋ ንጉሣችን ሆኗል!

  2. 2. ዓለም ይወቀው የሱን ግርማ፤

    ማዳኑን ንገሩ፤ ሁሉም ሰው ይስማ።

    ይሖዋ ንጉሥ ነው፤ ይገባል ሊከበር።

    በዙፋኑ ፊት እንንበርከክ።

    (አዝማች)

    ሰማይም ይደሰት፤ ምድርም እልል ትበል፤

    ይሖዋ ንጉሣችን ሆኗል!

    ሰማይም ይደሰት፤ ምድርም እልል ትበል፤

    ይሖዋ ንጉሣችን ሆኗል!

  3. 3. ጻድቅ መንግሥቱ ተቋቁሟል፤

    ልጁንም ሾሞታል፤

    ሥልጣን ሰጥቶታል።

    ክብር የሚገባው ይሖዋ ብቻ ነው፤

    አማልክት ይስገዱለት አፍረው።

    (አዝማች)

    ሰማይም ይደሰት፤ ምድርም እልል ትበል፤

    ይሖዋ ንጉሣችን ሆኗል!

    ሰማይም ይደሰት፤ ምድርም እልል ትበል፤

    ይሖዋ ንጉሣችን ሆኗል!

(በተጨማሪም 1 ዜና 16:9⁠ን፣ መዝ. 68:20⁠ን እና 97:6, 7⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ