የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 110
  • “የይሖዋ ደስታ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “የይሖዋ ደስታ”
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የይሖዋ ደስታ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የይሖዋ ደስታ ምሽጋችን ነው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1995
  • አዲሱ መዝሙር
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 110

መዝሙር 110

“የይሖዋ ደስታ”

በወረቀት የሚታተመው

(ነህምያ 8:10)

  1. 1. ጊዜው ያበስራል መንግሥቱ መቅረቡን፤

    ይገባናል ማወጅ ይህን።

    መዳናችን ቀርቧል እዩ ወደ ላይ፤

    እፎይ ልንል ነው ከሥቃይ!

    (አዝማች)

    የአምላክ ደስታ ምሽጋችን ነው።

    በግለት እናወድሰው።

    ተስፋው ያስፈንድቀን፣ እናመስግነው፤

    ለአምላክ ይዘምር ሁሉም ሰው።

    የአምላክ ደስታ ምሽጋችን ነው።

    ስሙን ሁሉም ሰው ይወቀው።

    ለንጉሣችን ታማኞች በመሆን፣

    በደስታ ’ናገለግላለን።

  2. 2. ያምላክ ባሮች ወደ’ሱ ተመልከቱ፤

    እሱ ብርቱ ነው አትፍሩ።

    እንነሳ ’ናወድሰው በግለት፤

    በደስታ እንዘምርለት!

    (አዝማች)

    የአምላክ ደስታ ምሽጋችን ነው።

    በግለት እናወድሰው።

    ተስፋው ያስፈንድቀን፣ እናመስግነው፤

    ለአምላክ ይዘምር ሁሉም ሰው።

    የአምላክ ደስታ ምሽጋችን ነው።

    ስሙን ሁሉም ሰው ይወቀው።

    ለንጉሣችን ታማኞች በመሆን፣

    በደስታ ’ናገለግላለን።

(በተጨማሪም 1 ዜና 16:27⁠ን፣ መዝ. 112:4⁠ን፣ ሉቃስ 21:28⁠ን እና ዮሐ. 8:32⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ