የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 72
  • የመንግሥቱን እውነት ማሳወቅ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የመንግሥቱን እውነት ማሳወቅ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የመንግሥቱን እውነት ማሳወቅ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “ከቤት ወደ ቤት”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የአቅኚ ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 72

መዝሙር 72

የመንግሥቱን እውነት ማሳወቅ

በወረቀት የሚታተመው

(የሐዋርያት ሥራ 20:20, 21)

  1. 1. ካሁን በፊት ባዝነን ነበር፤

    እውነተኛው መንገድ ጠፍቶን።

    አምላክ ግን አበራልን፤

    የመንግሥቱ እውነት ታየን።

    የሱን ፈቃድ ስላወቅን፣

    ላገዛዙ ታዛዦች ነን፤

    ዝናውን ’ናውጃለን፤

    ቅዱስ ስሙን እናሳውቃለን።

    በመንገድ ላይ፣ በየቤቱ፣

    ሁሉም ይድረሰው መልእክቱ።

    እናስተምር ለሰው ሁሉ፤

    ቃሉን አውቀው ነፃ ይውጡ።

    ምሥራቹን እናስፋፋ፤

    አምልኮውም ይታይ ልቆ።

    ባንድነት እናገልግል፤

    አምላክ በቃ ’ስኪለን ጊዜው አልቆ።

(በተጨማሪም ኢያሱ 9:9⁠ን፣ ኢሳ. 24:15⁠ን እና ዮሐ. 8:12, 32⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ