የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 83
  • “ከቤት ወደ ቤት”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ከቤት ወደ ቤት”
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ከቤት ወደ ቤት”
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የመንግሥቱን እውነት ማሳወቅ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የመንግሥቱን እውነት ማሳወቅ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • መንገዳችንን የተቃና ማድረግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 83

መዝሙር 83

“ከቤት ወደ ቤት”

በወረቀት የሚታተመው

(የሐዋርያት ሥራ 20:20)

  1. 1. በየቤቱ፣ በየበሩ

    ቃሉን ተናገሩ።

    በከተማው፣ በገጠሩ

    ቅን ሰዎችን ጥሩ።

    ያምላክን መንግሥት ምሥራች

    ኢየሱስ እንዳለው፣

    ልጅ አዋቂ ሳይል ሁሉም

    እየሰበኩ ነው።

  2. 2. በየቤቱ፣ በየበሩ

    መዳንን አብስሩ።

    ለመዳን ግን ያምላክን ስም፣

    ያስፈልጋል መጥራት።

    ሆኖም ስሙን ካላወቁት

    እንዴት ብለው ይጥሩት?

    ለዚህ ሲባል በየበሩ

    ስሙን ተናገሩ።

  3. 3. በሉ ’ንሂድ በየቤቱ፣

    ይሰበክ መንግሥቱ።

    ቢቀበሉም፣ እምቢ ቢሉም

    ዕድል ያግኝ ሁሉም።

    ያምላክን ስም መጥራት ራሱ፣

    ክብር ነው አትርሱ።

    በጎችን የምናገኘው

    ቤታቸው ስንሄድ ነው።

(በተጨማሪም ሥራ 2:21⁠ን እና ሮም 10:14⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ