የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 85
  • አንዳችን ሌላውን መቀበል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አንዳችን ሌላውን መቀበል
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አንዳችን ሌላውን መቀበል
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • በመታሰቢያው በዓል ላይ ጥሩ አቀባበል አድርጉላቸው
    የመንግሥት አገልግሎታችን—1994
  • ሞቅ ያለ አቀባበል አድርጉላቸው!
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
  • ሞቅ ያለ አቀባበል አድርጉላቸው
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 85

መዝሙር 85

አንዳችን ሌላውን መቀበል

በወረቀት የሚታተመው

(ሮም 15:7)

  1. 1. ዛሬ ከኛ ጋር የተገኛችሁ፣

    ደስ ብሎናል ስለመጣችሁ።

    ቃሉን ’ንድንሰማ አምላክ ጋብዞናል፤

    ጥሪውን አክብረን ቤቱ ተገኝተናል።

  2. 2. ይሖዋ ሰጠን ውድ ወንድሞችን፤

    ሁሌም በደስታ ’ሚቀበሉን።

    እናክብራቸው እንዲህ ያሉትን፤

    እኛም እንቀበል እንግዶቻችንን።

  3. 3. ቅኖች እውነትን መጥተው ’ንዲማሩ፣

    ለሰው ሁሉ ተከፍቷል በሩ።

    ልባዊ ፍቅር እናሳያቸው፤

    በ’የሱስ በኩል ነው አምላክ የሳባቸው።

(በተጨማሪም ዮሐ. 6:44⁠ን፣ ፊልጵ. 2:29⁠ን እና ራእይ 22:17⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ