የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 87
  • ኑ! እረፍት አግኙ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኑ! እረፍት አግኙ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ኑ! እረፍት አግኙ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ለአገልግሎት መዘጋጀት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለአገልግሎት መዘጋጀት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • በወጣትነታችሁ ይሖዋን አምልኩ
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 87

መዝሙር 87

ኑ! እረፍት አግኙ

በወረቀት የሚታተመው

(ዕብራውያን 10:24, 25)

  1. 1. የምንኖርበት ዓለም ብልሹ ነው፤

    ያምላክን መንገድ አያውቅም።

    አስተማማኝ መመሪያ ያስፈልጋል፤

    የራስ መንገድ አያዋጣም።

    ስብሰባዎቻችን ኃይል ያድሳሉ፤

    እምነት ያጠነክራሉ።

    ለመልካም ሥራ ያንቀሳቅሳሉ፤

    ለመበርታት ያስችላሉ።

    የይሖዋን ት’ዛዛት ቸል አንልም፤

    ፈቃዱን ማድረግ ’ንሻለን።

    ከስብሰባዎች መመሪያ ይገኛል፤

    ለ’ውነት ያለን ፍቅርም ያድጋል።

  2. 2. ይሖዋ ያውቃል የሚያስፈልገንን፤

    ምክሮቹን መስማት አለብን።

    ለስብሰባዎች ጊዜ መግዛታችን፣

    ያሳያል ጥበብ እንዳለን።

    የተሾሙ ወንዶች ’ሚያስተምሩን ቃል

    ያነሳሳናል ለተግባር።

    የወንድሞች ድጋፍ አይለየንም፤

    ብቻችንን አይደለንም።

    ለመኖር ከፈለግን ባዲስ ዓለም፣

    ስብሰባ መሄድ አንተውም።

    በስብሰባዎች ላይ እንማራለን፣

    ባምላክ ጥበብ መመራትን።

(በተጨማሪም መዝ. 37:18⁠፤ 140:1⁠ን፣ ምሳሌ 18:1⁠ን፣ ኤፌ. 5:16⁠ን እና ያዕ. 3:17⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ