ሣጥን 10ሀ
ንጹሕ አምልኮ ቀስ በቀስ መልሶ ተቋቋመ
በወረቀት የሚታተመው
“የሚንኮሻኮሽ ድምፅ”
ዊልያም ቲንደል እና ሌሎች ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስን ወደ እንግሊዝኛና ወደ ሌሎች ቋንቋዎች ተረጎሙ
“ጅማትና ሥጋ”
ቻርልስ ቴዝ ራስልና የሥራ ባልደረቦቹ የመጽሐፍ ቅዱስን እውነቶች ለመግለጥ እንቅስቃሴ ማድረግ ጀመሩ
“ሕያው ሆነው በእግራቸው ቆሙ”
የይሖዋ ሕዝቦች በ1919 ‘ሕያው ከሆኑ’ በኋላ የስብከት ሥራቸውን አጧጧፉ