ተስፋ ሳትቆርጡ የክርስቶስን ሕግ ፈጽሙ!
ጠዋት
3:40 ሙዚቃ
3:50 መዝሙር ቁ. 17 እና ጸሎት
4:00 የክርስቶስ ሕግ ምንድን ነው?
4:15 ሰዎች በማያዩን ጊዜም የክርስቶስን ሕግ መፈጸም
4:30 በመስክ አገልግሎት ላይ የክርስቶስን ሕግ መፈጸም
4:55 መዝሙር ቁ. 70 እና ማስታወቂያዎች
5:05 የክርስቶስ ሕግ የላቀ የሆነው በምን መንገድ ነው?
5:35 የጥምቀት ንግግር
6:05 መዝሙር ቁ. 51
ከሰዓት በኋላ
7:20 ሙዚቃ
7:30 መዝሙር ቁ. 76
7:35 ተሞክሮዎች
7:45 የመጠበቂያ ግንብ ፍሬ ሐሳብ
8:15 በቤተሰብ ውስጥ የክርስቶስን ሕግ መፈጸም
8:30 በትምህርት ቤት የክርስቶስን ሕግ መፈጸም
8:45 መዝሙር ቁ. 35 እና ማስታወቂያዎች
8:55 ኢየሱስ እንደወደዳችሁ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ
9:55 መዝሙር ቁ. 13 እና ጸሎት