የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 መስከረም ገጽ 6
  • “ይሖዋ ታላቅ ነው፤ እጅግ ሊወደስም ይገባዋል”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ይሖዋ ታላቅ ነው፤ እጅግ ሊወደስም ይገባዋል”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የይሖዋ ታላቅነት የማይመረመር ነው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
  • ይሖዋ ፍቅራዊ ደግነቱ ብዙ ነው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 መስከረም ገጽ 6

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | መዝሙር 142-150

“ይሖዋ ታላቅ ነው፤ እጅግ ሊወደስም ይገባዋል”

145:1-5

በከዋክብት የተሞላ ሰማይ

ዳዊት የይሖዋ ታላቅነት ገደብ የለሽ መሆኑን መመልከቱ እሱን ለዘላለም እንዲያወድስ አነሳስቶታል

145:10-12

ልክ እንደ ዳዊት ሁሉ የይሖዋ ታማኝ አገልጋዮችም በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ከሰዎች ጋር ሲያወሩ ስለ ይሖዋ ታላላቅ ሥራዎች ይናገራሉ

በጥንት ዘመን የነበረ አንድ ቤተሰብ በከዋክብት የተሞላውን ሰማይ ሲመለከት

145:14

አንድ ሰው ለእርዳታ የተዘረጋለትን እጅ ይዞ

ዳዊት፣ ይሖዋ አገልጋዮቹን በሙሉ የመንከባከብ ፍላጎትም ሆነ ችሎታ እንዳለው እርግጠኛ ነበር

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ