የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 መጋቢት ገጽ 3
  • የአምላክን ፈቃድ ማድረግ ትተዋል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአምላክን ፈቃድ ማድረግ ትተዋል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ልክ እንደ ኤርምያስ ደፋሮች ሁኑ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ኤርምያስ ስለ ይሖዋ መናገሩን አላቆመም
    ልጆቻችሁን አስተምሩ
  • የኤርምያስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • ይሖዋ ኤርምያስን እንዲሰብክ ላከው
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 መጋቢት ገጽ 3

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኤርምያስ 5–7

የአምላክን ፈቃድ ማድረግ ትተዋል

7:1-4, 8-10, 15

  • ኤርምያስ የእስራኤላውያንን ኃጢአትና ግብዝነት በድፍረት አጋልጧል

  • እስራኤላውያን ቤተ መቅደሱ እነሱን ለመጠበቅ የሚያስችል ምትሃታዊ ኃይል እንዳለው ይሰማቸው ነበር

  • ይሖዋ እስራኤላውያን በዘልማድ የሚያቀርቡት መሥዋዕት ለሚፈጽሙት ኃጢአት ማካካሻ እንደማይሆን ነግሯቸዋል

እስቲ የሚከተለውን አስብ፦ የማቀርበው አምልኮ ከይሖዋ ፈቃድ ጋር እንዲስማማና በዘልማድ የሚቀርብ እንዳይሆን ማድረግ የምችለው እንዴት ነው?

ኤርምያስ በቤተ መቅደሱ በር ላይ ቆሞ የይሖዋን መልእክት ሲያውጅ

ኤርምያስ በይሖዋ ቤት በር ላይ ቆሞ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ