የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 መስከረም ገጽ 2
  • ንጹሑን አምልኮ ከፍ አድርገህ የምትመለከተው ለምንድን ነው?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ንጹሑን አምልኮ ከፍ አድርገህ የምትመለከተው ለምንድን ነው?
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “የቤተ መቅደሱ ሕግ ይህ ነው”
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
  • ንጹሑ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ንጹሑን ልሳን ተናገርና ለዘላለም ኑር!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
  • “ይሖዋ አምላክህን ብቻ አምልክ”
    የይሖዋ ንጹሕ አምልኮ መልሶ ተቋቋመ!
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 መስከረም ገጽ 2

ክርስቲያናዊ ሕይወት

ንጹሑን አምልኮ ከፍ አድርገህ የምትመለከተው ለምንድን ነው?

በምርኮ የነበሩት አይሁዳውያን ሕዝቅኤል በራእይ ስላየው ቤተ መቅደስ መስማታቸው አጽናንቷቸዋል፤ ምክንያቱም ይህ ራእይ፣ ንጹሑ አምልኮ መልሶ እንደሚቋቋም ተስፋ ሰጥቷቸዋል። በምንኖርበት በዚህ የመጨረሻ ዘመን ንጹሑ አምልኮ “ከተራሮች አናት በላይ ጸንቶ [ቆሟል]”፤ ወደዚያ ከጎረፉት ከሁሉም ብሔራት የተውጣጡ ሰዎች መካከል እኛም እንገኝበታለን። (ኢሳ 2:2) ይሖዋን ማወቅና እሱን ማገልገል መቻልህ ምን ያህል ታላቅ ክብር እንደሆነ አዘውትረህ ታሰላስላለህ?

ንጹሑ አምልኮ የሚያስገኛቸው በረከቶች፦

  • አንድ ወንድም መጽሐፍ ቅዱስ ሲያነብ

    በአእምሯችን ውስጥ ለሚጉላሉ ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት የሚያስችለን የተትረፈረፈ መንፈሳዊ ምግብ፣ ልንመራባቸው የሚገቡ ጠቃሚ ምክሮች እንዲሁም የተረጋገጠ ተስፋ።—ኢሳ 48:17, 18፤ 65:13፤ ሮም 15:4

  • አፍቃሪ የሆነ ዓለም አቀፍ የወንድማማች ማኅበር።—መዝ 133:1፤ ዮሐ 13:35

  • አስደሳች በሆነው ሥራ ከአምላክ ጋር አብሮ የመሥራት መብት።—ሥራ 20:35፤ 1ቆሮ 3:9

  • ችግር በሚደርስብን ጊዜ ብርታት የሚሰጠን “የአምላክ ሰላም።”—ፊልጵ 4:6, 7

  • ንጹሕ ሕሊና።—2ጢሞ 1:3

  • “ከይሖዋ ጋር የጠበቀ ወዳጅነት።”—መዝ 25:14

ንጹሑን አምልኮ ከፍ አድርጌ እንደምመለከት ማሳየት የምችለው በየትኞቹ መንገዶች ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ