የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb17 ኅዳር ገጽ 6
  • ምንጊዜም በመንፈሳዊ ንቁና ዝግጁ ሁኑ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ምንጊዜም በመንፈሳዊ ንቁና ዝግጁ ሁኑ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ክፉዎች የቀራቸው ጊዜ ምን ያህል ነው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2000
  • በይሖዋ በመታመን በሕይወት ኑሩ!
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • ነቢያትን አርዓያ አድርጋችሁ ተመልከቷቸው—ዕንባቆም
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2015
  • የናሆም፣ የዕንባቆምና የሶፎንያስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
mwb17 ኅዳር ገጽ 6

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ከናሆም 1–ዕንባቆም 3

ምንጊዜም በመንፈሳዊ ንቁና ዝግጁ ሁኑ

ዕን 1:5, 6

ባቢሎናውያን፣ ይሁዳን እንደሚያጠፏት የተነገረው ትንቢት የሚፈጸም አይመስልም ነበር። ይሁዳ፣ ኃያል ለሆነችው ግብፅ ግብር ከፍላ ስለነበር የእሷን ድጋፍ እንደምታገኝ ተማምናለች። ከለዳውያን ደግሞ ከግብፅ የበለጠ ኃይል እንደሌላቸው አይሁዳውያኑ ያስቡ ነበር። በተጨማሪም በርካታ አይሁዳውያን፣ ኢየሩሳሌምና ቤተ መቅደሷ እንዲጠፉ ይሖዋ ፈጽሞ እንደማይፈቅድ እርግጠኞች ነበሩ። ያም ቢሆን ይሖዋ የተናገረው ትንቢት መፈጸሙ የማይቀር ነበር፤ በመሆኑም ዕንባቆም ምንጊዜም በመንፈሳዊ ንቁና ዝግጁ ሆኖ በመኖር ትንቢቱ የሚፈጸምበትን ጊዜ በተስፋ መጠባበቅ ነበረበት።

ነቢዩ ዕንባቆም፣ ክፋት ተስፋፍቶ በነበረበት ዘመን ቢኖርም ምንጊዜም በመንፈሳዊ ንቁ ነበር

የዚህ ሥርዓት መጨረሻ በጣም እንደቀረበ እርግጠኛእንድሆን ያደረገኝ ምንድን ነው?

ምንጊዜም በመንፈሳዊ ንቁና ዝግጁ መሆን የምችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ