የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ጥር ገጽ 5
  • አትጨነቁ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አትጨነቁ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ታስታውሳለህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2016
  • “ባሏችሁ ነገሮች ረክታችሁ ኑሩ”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
  • አስተዳደጋችሁ ጥሩ ባይሆንም ይሖዋን ማገልገል ትችላላችሁ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2023
  • ታማኝ ፍቅር አሳዩ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ጥር ገጽ 5

ክርስቲያናዊ ሕይወት

አትጨነቁ

ወፍ፤ አበቦች

ኢየሱስ በተራራው ስብከት ላይ “ስለ ሕይወታችሁ . . . አትጨነቁ” ብሏል። (ማቴ 6:25) በሰይጣን ዓለም ውስጥ የምንኖር ፍጽምና የጎደለን ሰዎች እንደመሆናችን መጠን አልፎ አልፎ መጨነቃችን አይቀርም፤ ይሁንና ኢየሱስ፣ ተከታዮቹ ከልክ በላይ መጨነቅ እንደሌለባቸው አስተምሯል። (መዝ 13:2) ለምን? ምክንያቱም ስለማንኛውም ነገር ሌላው ቀርቶ በየዕለቱ ስለሚያስፈልጉን ነገሮችም እንኳ ከልክ በላይ የምንጨነቅ ከሆነ ትኩረታችን ሊከፋፈልና መንግሥቱን ማስቀደም ከባድ ሊሆንብን ይችላል። (ማቴ 6:33) ኢየሱስ ቀጥሎ የተናገረው ሐሳብ አላስፈላጊ ጭንቀትን እንድናስወግድ ይረዳናል።

  • ማቴ 6:26—ወፎችን በመመልከት ምን እንማራለን? (w16.07 9-10 አን. 11-13)

  • ማቴ 6:27—ከልክ ያለፈ ጭንቀት ጊዜንና ጉልበትን ከማሟጠጥ ውጪ የሚፈይደው ነገር የለም የምንለው ለምንድን ነው? (w05 11/1 22 አን. 5)

  • ማቴ 6:28-30—የሜዳ አበቦችን በመመልከት ምን እንማራለን? (w16.07 10-11 አን. 15-16)

  • ማቴ 6:31, 32—ክርስቲያኖች ከአሕዛብ የሚለዩት በምንድን ነው? (w16.07 11 አን. 17)

ስለ የትኞቹ ጉዳዮች መጨነቄን ማቆም እፈልጋለሁ?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ