የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ሰኔ ገጽ 5
  • ልጆች—መንፈሳዊ እድገት እያደረጋችሁ ነው?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ልጆች—መንፈሳዊ እድገት እያደረጋችሁ ነው?
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ዓለማዊ ሰው ነህ ወይስ መንፈሳዊ ሰው?
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ለሌሎች የምናካፍለው ውድ ሀብት አለን
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2008
  • ለመልካም ሥራ ተጣጣሩ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • በእርጅና ዘመን በመንፈሳዊ ማበብ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ሰኔ ገጽ 5

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ሉቃስ 2-3

ልጆች—መንፈሳዊ እድገት እያደረጋችሁ ነው?

ኢየሱስ ከልጅነቱ ጀምሮ፣ ለመንፈሳዊ ጉዳዮች ትኩረት በመስጠትና ወላጆቹን በማክበር ረገድ ግሩም ምሳሌ ትቷል።

ልጆች፣ በሚከተሉት መንገዶች ኢየሱስን መምሰል የምትችሉት እንዴት ነው?

  • 2:41, 42

    ኢየሱስ በልጅነቱ የፋሲካን በዓል ለማክበር ከቤተሰቡ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄድ

    በመንፈሳዊ እንቅስቃሴዎች ተሳትፎ በማድረግ

  • 2:46, 47

    ኢየሱስ በ12 ዓመቱ በቤተ መቅደስ ውስጥ ከአስተማሪዎቹ ጋር ሲነጋገር

    ስለ ይሖዋና ስለ መጽሐፍ ቅዱስ ያላችሁን እውቀት በማሳደግ

  • 2:51, 52

    ኢየሱስ ወላጆቹን ያከብራቸው ነበር

    ወላጆቻችሁን በማክበር

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ