የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 መስከረም ገጽ 3
  • ኢየሱስ ለአንዲት ሳምራዊት ሴት መሠከረ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኢየሱስ ለአንዲት ሳምራዊት ሴት መሠከረ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በማንኛውም ጊዜ የይሖዋ ምሥክሮች ነን
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2009
  • መደበኛ ባልሆነ መንገድ መመሥከር ትችላላችሁ!
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
  • በአገልግሎት ረገድ ክህሎታችንን ማዳበር​—ከሰዎች ጋር ውይይት በመጀመር መደበኛ ባልሆነ መንገድ መመሥከር
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2014
  • ውኃ ልትቀዳ የመጣችው ሳምራዊት ሴት
    ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች ምን ትማራለህ?
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 መስከረም ገጽ 3
ኢየሱስ በውኃ ጉድጓድ አጠገብ አንዲትን ሳምራዊት ሴት ሲያነጋግር፤ ሴትየዋ ለሌሎች ስለ ኢየሱስ ስትናገር

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዮሐንስ 3-4

ኢየሱስ ለአንዲት ሳምራዊት ሴት መሠከረ

4:6-26, 39-41

ኢየሱስን መደበኛ ባልሆነ መንገድ እንዲመሠክር ያስቻለው ምንድን ነው?

  • 4:7—ውይይቱን የጀመረው ስለ አምላክ መንግሥት በመናገር ወይም መሲሕ እንደሆነ በመግለጽ ሳይሆን ሴትየዋ ውኃ እንድትሰጠው በመጠየቅ ነው

  • 4:9—በዘሯ ምክንያት ስለ ሳምራዊቷ ሴት አሉታዊ አመለካከት አላደረበትም

  • 4:9, 12—ሴትየዋ ሊያወዛግቡ የሚችሉ ጉዳዮችን ብታነሳም ኢየሱስ ውይይቱ መስመሩን እንዳይስት አድርጓል።—cf ገጽ 77 አን. 3

  • 4:10—ከሴትየዋ የዕለት ተዕለት ሕይወት ጋር የተያያዘ ምሳሌ በመጠቀም ውይይቱን ጀምሯል

  • 4:16-19—ሥነ ምግባር የጎደለው ሕይወት የምትመራ ቢሆንም ኢየሱስ በአክብሮት አነጋግሯታል

ይህ ዘገባ መደበኛ ባልሆነ መንገድ የመመሥከርን አስፈላጊነት የሚያሳየው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ