የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 መስከረም ገጽ 4
  • በትክክለኛ የልብ ዝንባሌ ተነሳስታችሁ ኢየሱስን ተከተሉ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • በትክክለኛ የልብ ዝንባሌ ተነሳስታችሁ ኢየሱስን ተከተሉ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጻድቃንን ሊያሰናክላቸው የሚችል ምንም ነገር የለም
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
  • በኢየሱስ ምክንያት ትሰናከላለህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
  • ራሳችሁንም ሆነ ሌሎችን እንዳታሰናክሉ ተጠንቀቁ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • የምታስቡት የማንን ሐሳብ ነው?
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 መስከረም ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዮሐንስ 5-6

በትክክለኛ የልብ ዝንባሌ ተነሳስታችሁ ኢየሱስን ተከተሉ

6:9-11, 25-27, 54, 66-69

ኢየሱስ ለመረዳት ከባድ የሆነ ሐሳብ በተናገረበት ወቅት ከደቀ መዛሙርቱ መካከል አንዳንዶቹ ተሰናክለው እሱን መከተል አቆሙ። ከአንድ ቀን በፊት ኢየሱስ እነዚህን ሰዎች ተአምራዊ በሆነ መንገድ መግቧቸው ነበር፤ ይህም አምላክ ኃይል እንደሰጠው የሚያረጋግጥ ማስረጃ ነው። ታዲያ እነዚህ ሰዎች የተሰናከሉት ለምንድን ነው? ከሁኔታዎች መረዳት እንደሚቻለው ኢየሱስን የተከተሉት ከራስ ወዳድነት በመነጨ ፍላጎት ተነሳስተው ማለትም ቁሳዊ ጥቅም ማግኘት ፈልገው ነበር።

እያንዳንዳችን ራሳችንን እንደሚከተለው በማለት መጠየቅ አለብን፦ ‘ኢየሱስን የምከተለው ለምንድን ነው? በዋነኝነት እንዲህ የማደርገው አሁንም ሆነ ወደፊት በረከት ስለሚያስገኝልኝ ነው? ወይስ ይሖዋን ስለምወደውና ላስደስተው ስለምፈልግ ነው?’

ኢየሱስ ተአምራዊ በሆነ መንገድ ደቀ መዛሙርቱን ሲመግብ፤ ብዙ ደቀ መዛሙርት ኢየሱስን ትተው ሲሄዱ፤ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን እነሱም መሄድ ይፈልጉ እንደሆነ ሲጠይቃቸው

በዋነኝነት ይሖዋን የምናገለግለው በሚከተሉት ምክንያቶች ከሆነ ልንሰናከል የምንችለው ለምንድን ነው?

  • ከአምላክ ሕዝቦች ጋር መሆን ስለሚያስደስተን

  • ገነት ውስጥ መኖር ስለምንፈልግ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ