የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ኅዳር ገጽ 2
  • “ከእነዚህ አስበልጠህ ትወደኛለህ?”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ከእነዚህ አስበልጠህ ትወደኛለህ?”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጥሩ ስም ማትረፍና ያተረፍነውን ስም ይዞ መቀጠል
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
  • ይሖዋ ምንጊዜም የገባውን ቃል ይፈጽማል
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ክህደት፣ እንዴት ያለ አሳፋሪ ድርጊት ነው!
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
  • ሰው አጥማጅ ለመሆን ዝግጁ ነህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2020
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ኅዳር ገጽ 2
የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት በዓሦች የተሞላውን መረብ ወደ ባሕሩ ዳርቻ ሲጎትቱ

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዮሐንስ 20-21

“ከእነዚህ አስበልጠህ ትወደኛለህ?”

21:1-19

በጥንት ዘመን የነበሩ ዓሣ አጥማጆች ውጤታማ ለመሆንና የልፋታቸውን ፍሬ ለማግኘት ትዕግሥተኛ፣ ታታሪ እንዲሁም ችግሮችን ለመጋፈጥ ፈቃደኞች መሆን ነበረባቸው። (w12 8/1 18-20) ጴጥሮስ፣ ሰው አጥማጅ ሆኖ ሲሠራ ውጤታማ እንዲሆን እነዚህ ባሕርያት ያስፈልጉታል። ሆኖም ጴጥሮስ፣ ከሚወደው ሰብዓዊ ሥራው እና የኢየሱስን ተከታዮች በመንፈሳዊ ከመመገቡ ሥራ የትኛውን እንደሚያስቀድም መወሰን ያስፈልገው ነበር።

አንተስ የአምላክን መንግሥት ለማስቀደም ስትል በሕይወትህ ውስጥ ምን ማስተካከያዎች አድርገሃል?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ