የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 መስከረም ገጽ 5
  • ተግሣጽ—የይሖዋ ፍቅር መግለጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ተግሣጽ—የይሖዋ ፍቅር መግለጫ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ተግሣጽ የይሖዋ የፍቅር መግለጫ ነው
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2021
  • ተግሣጽን የምትመለከተው እንዴት ነው?
    ወጣትነትህን በተሻለ መንገድ ተጠቀምበት
  • የተግሣጽን ዓላማ መረዳት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2003
  • ይሖዋ ተግሣጽ የሚሰጥበትን መንገድ በመደገፍ ፍቅር እናሳያለን
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 መስከረም ገጽ 5

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዕብራውያን 12-13

ተግሣጽ—የይሖዋ ፍቅር መግለጫ

12:5-7, 11

አንዲት እናት ለልጇ “ከታላቁ አስተማሪ ተማር” የተባለውን መጽሐፍ ስታነብላት

“ተግሣጽ” የሚለው ቃል ቅጣትን፣ እርማትን፣ መመሪያ መስጠትንና ትምህርትን ያመለክታል። አፍቃሪ የሆነ አባት ልጆቹን እንደሚገሥጽ ሁሉ ይሖዋም ይገሥጸናል። በሚከተሉት መንገዶች ተግሣጽ እናገኛለን፦

  • መጽሐፍ ቅዱስን ስናነብ፣ የግል ጥናት ስናደርግ፣ ስብሰባዎች ላይ ስንገኝ እና ስናሰላስል

  • የእምነት ባልንጀራችን ምክር ወይም እርማት ሲሰጠን

  • የሠራነው ስህተት ያስከተለብንን ውጤት ስንመለከት

  • በፍርድ ኮሚቴ ወቀሳ ሲሰጠን ወይም ከጉባኤ ስንወገድ

  • ይሖዋ ፈተና ወይም ስደት እንዲደርስብን ሲፈቅድ።—w15 9/15 21 አን. 13፤ it-1 629

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ